" ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ ያስፈልጋል " የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ለማሳካት ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል። አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በንግግራቸውም " የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካት ከፈለግክ ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ አለብህ ፣ ከዚህ በፊት ባርሴሎናን ነበር አሁን ሪያል ማድሪድ ሆኗል።" ሲሉ ተደምጠዋል። #𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical 2.4K viewsℰℳᗅℕႮℰℒ, 04:26