ቅዱስ ጊዮርጊስ የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ተጋጣሚውን አውቋል። ቡድኑ ይህን ዙር የሚያልፍ ከሆነ በሁለተኛ ዙር ማጣሪያ ከዛለን (ደቡብ ሱዳን) እና ያንግ አፍሪካ (ታንዛኒያ) አሸናፊ ጋር የሚገናኝ ይሆናል። #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው #join #ተቀላቀሉ #share @Atsewechu_yegna @Atsewechu_yegna 923 viewsedited 17:06