ፋሲል ከነማ የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅድመ ማጣሪያ ተጋጣሚውን አውቋል። ቡድኑ ይህንን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ በሁለተኛ ዙር ማጣሪያ ከሴፋክሲን (ቱኒዚያ) ጋር የሚፋለም ይሆናል። #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው #join #ተቀላቀሉ #share @Atsewechu_yegna @Atsewechu_yegna 842 viewsedited 17:06