➩የቀኑ ➌ቱ ሐዲሶች ============== ክፍል:-173 1) «እንቅልፍ ተኝቶ ወይንም ረስቶ ሶላት ያለፈው ሰው ባስታወሰ ሰኣት ይስገድ»። ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ምንጭ:- ቡኻሪ (597) 2) «ሰውየው በሚሰራው ወንጀል ሪዝቁን ይነፈገል»። ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ምንጭ:- ሶሒህ ኢብኑ ሒባን (4022) 3) ዓሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ (ረድየ-ል-ሏሁ ዓንሁ) እንዲህ አሉ:- የነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የመጨረሻ ንግግር «ሶላትን አደራ፣ ሶላትን አደራ» የሚል ነበር። ምንጭ:- ሶሒሁል ጃሚዕ || #ሼር_አድርጉት ቴሌግራም ቻናሉን ተቀላቀሉ @hadit_h @hadit_h 28 views19:17