የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል፦ ” يَتْبَعُ المَيِّتَ ثَلاثَةٌ، فَيَرْجِعُ اثْنانِ ويَبْقى معهُ واحِدٌ: يَتْبَعُهُ أهْلُهُ ومالُهُ وعَمَلُهُ، فَيَرْجِعُ أهْلُهُ ومالُهُ، ويَبْقى عَمَلُهُ “ . "ሟችን ሶስት ነገሮች ይከተሉታል። ሁለቱ ይመለሳሉ፤ አንዱ ከሱ ጋር ይቀራል። ቤተሰቡ፣ ገንዘቡ እና ስራው ይከተሉታል። ቤተሰቡና ገንዘቡ ይመለሳሉ። ስራው ይቀራል።" [ቡኻሪ፡ 6514] = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor 115 views03:16