2022-07-02 00:04:48
( የተቀበረች ፍትህ ቀባሪዋን ትቀብራለች )
قال سيدنا علي رضي الله عنه :-
" حين سكت أهل الحق عن الباطل توهم أهل الباطل أنهم على الحق "
ሰይዱና ዓልይ ረድየሏሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ:-
" እዉነትን የያዙ ሰዎች ዝምታ ሲያበዙ ስህተት ላይ ያሉ ሰዎች እዉነትን የያዙ መስሎ ተሰማቸው "
- እዉነት ሁሌም እዉነት ነዉ -
ስህተት ላይ ያሉ ሰዎች ዉሸት ብለዉ ቢሰይሙት እንኳን
-ዉሸት ደግሞ ሁሌም ዉሸት ነዉ -
ስህተት ላይ ያሉ ሰዎች እዉነት ብለዉ ቢሰይሙት እንኳን
ሁሌም ከ እዉነት ጎን እንሁን ሀቅ ከያዙ ሰዎች ጋር እንሁን ።
የእምነት ቦታቸዉን እንዲሁም ተቋማቸዉን ለሌላ ሀይማኖት ተከታይ አሳልፈን አንሰጥም ማለታቸዉ ስህተት አይደለም ።
አሁንም በእስር ላይ ያሉ ወንድሞቻችን ሁሉም እንዲፈቱ ስንል እንጠይቃለን
Al- Faruq TUBE አል- ፋሩቅ ቲዩብ
1.7K views21:04