Get Mystery Box with random crypto!

የክለሳ ትምህርትን ይመለከታል የ2014 ት/ዘመን የ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 30 | Al-Afia Schools‘ Community

የክለሳ ትምህርትን ይመለከታል

የ2014 ት/ዘመን የ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 30 ጀምሮ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።

በመሆኑም ት/ቤታችን ለተማሪዎች በሳምንት ለሁለት ቀናት ክለሳ ስለሚስጥ ሁሉም ተማሪ ረቡዕ ቀን 04/12/2014 ከጠዋቱ 2፡30 ላይ እንድተገኙ ከወዲሁ እናሳውቃለን::

ማስታወሻ:- ትምህርቱን መከታተል ግዴታ ስለሆነ አንድም ተማሪ መቅረት የለበትም።

የአል-ዓፊያ ት/ቤቶችን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ዋናውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@Alafiaschoolscomunity