Get Mystery Box with random crypto!

'ይስማዕከ እግዚአብሔር በዕለተ ምንዳቤከ!' 'እግዚአብሔር በመከራህ ቀን (ልመናህን) ይስማህ!' | 💠 ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው።

"ይስማዕከ እግዚአብሔር በዕለተ ምንዳቤከ!"

"እግዚአብሔር በመከራህ ቀን (ልመናህን) ይስማህ!" (መዝ. ፲፱:፩)

በአንደበቱ እየመረቀ በልቡ ከሚራገም፤
•በወሬ ብዛት ለጠላት አሳልፎ ከሚሰጥ፥
•የሚመክሩትን ከማይሰማ፥
•የወደደ መስሎት በግብረ ጸራዊ ከሚገኝ
•በአጠቃላይ ከቢጽ ሐሳዊ ሁሉ ይሰውርዎ!

@ Dn Yordanos Abebe

https://t.me/zikirekdusn