ልዩ ምስጋና #ለጉራጌ_ዞን_አስተዳደር_ፅ/ቤት ለሰጣቹን ፈጣን ምላሽና እገዛ ማህበራችን የአዳብና በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማህበር ታላቅ ምስጋና ያቀርባል። በተለይም የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ኢጂነር መሃመድ ጀማል ላሳዩን ቅንነትና ቀና ትብብር ምስጋናችን ወደር የለውም። 544 views09:49