Get Mystery Box with random crypto!

قناة أَبي ماحي محمد اَلحبشي الْوَلّوي

የቴሌግራም ቻናል አርማ abu_mahi_ibnu_idris — قناة أَبي ماحي محمد اَلحبشي الْوَلّوي ق
የቴሌግራም ቻናል አርማ abu_mahi_ibnu_idris — قناة أَبي ماحي محمد اَلحبشي الْوَلّوي
የሰርጥ አድራሻ: @abu_mahi_ibnu_idris
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.51K

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 51

2022-07-08 20:24:10 ይድረስ ለኢድ ሶላት ለሚወጡ ሴቶች


የኢድ ሶላት ለወንድም ሆነ ለሴት የተደነገገ ኢባዳ ነው። ሴቶች ልክ እንደ ወንዶቹ ለኢድ ሰላት መውጣታቸው የተወደደ ተግባር ነው። የአላህ መልእክተኛ ሀይድ ላይ ያሉት ሳይቀር እንዲወጡ አዘዋል። ነገር ግን ወደ ኢድ መውጣት የሚፈቀድላቸው ሌሎች የተቀመጠላቸውን መስፈርቶች ማሟላት ሲችሉ ብቻ ነው።

አንድ ሴት ወደ ኢድ ሶላት በምትወጣበት ጊዜ እነዚህን ነገሮች ልትጠብቅ ይገባታል።

ወፍራም፣ ሰፊ፣ ረጅምና ሁሉ የሰውነት አካሏ የሚሸፍን አለባበስ መልበስ አለባት።
ሽቶ የሚባል ነገር አካሏም ሆነ ልብሷ በፍፁም ሊነካት አይገባም።
አቅሟ በቻለው ሁሉ ከወንዶች መራቅና ከነሱ ጋር ሳትጋፋ የመንገዱን መሀል ሳይሆን ጫፍ ጫፋን ይዛ መሄድ ይጠበቅባታል።
በተክቢራም ይሁን በሌላ ፅምፇን ከፍ ከማድረግ መቆጠብ ይኖርባታል።
የለበሰችው ጫማ ከፍ ያለ ሆኖ ስትራመድ ሲንቋቋ ሰውን እይታ የሚጣራ መሆን የለበትም።
የልብሷ ከለር ደመቅ ብሎ የሰውን አይን የሚስብና ጌጣ ጌጦች ያሉበት መሆን የለበትም።
እራሷ ተፈትና ሌሎችን ፊትና ላይ ከመጣል ጥንቃቄ ልታደርግ ይገባል።
በአረማመዷ፣ በአነጋገሯና በእይታዋ ሀያእ የተላበሰች ልትሆን ይገባል።

ምክንያቱም ባለማወቅ ኸይር እሰራለሁ ብላ ወንጀል እንዳትሸከም፣ አላህን አስደስታለሁ ብላ የሱን ቁጣ እንዳትሸምት፣ ወደ ጌታዋ መቅረብ ፈልጋ የባሰ ከጌታዋ እንዳትርቅ፣ የጀነት መንገድ መስሏት የጀሀነም መንገድ እንዳትሄድ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባታል።

በአሁን ሰአት ግን ለኢድ ሶላት ብለው በሚመጡ አንዳንድ ሙስሊም እህቶች ላይ እያፈርንና አንገታችን እየደፋን ነው። ሀያእ የሚባል ጭራሽ የላቸውም። እስልምና እንዲሁም ሙስሊሞችን እያሰደቡ ነው። ካፊሮች እስልምናን በተሳሳተና ትክክል ባልሆነ መልኩ እንዲገነዘቡት እያደረጉ ነው። የኢድ እንደፈለጋችሁ ሁኑ የተባለ ይመስል ብዙ ክልከላዎችን ይፈፅማሉ። ለምሳሌ፦

ከራሷ የተጣበቀ ጠባብ ልብስ ለብሳ፣ ሰውነቷን በጉርድ ወጣጥራ፣ ፊቶቿ እግሮቿና እዶቻን ገልጣ፣ ሽቶ ተለቅልቃ፣ ቻፕስቲክ ተቀብታ፣ ቅንድቧን ተቀንድባ፣ የተቀባችውን ሂና እያሳየች፣ የእጅ የእግርና የጆሮ ጌጧን ከፍታ፣ ግራና ቀኝ የሚያወዛውዝ ጫማ ለብሳ፣ ድምፇ ከፍ አድርጋ እየሳቀች፣ ከወንዶች እኩል እየተጋፋች፣ ወንዶችን አፍጣ እያየች፣ በየሱቁና መደብሩ እየተዘዋወረችና ሌሎችም ስህተቶች በመፈፀም እራሷ ተፈትና ሌላውንም ፈተና ላይ ጥላ፣ እራሷ ወንጀል ውስጥ ወድቃ ሌላውንም ዘፍቃ፣ አላህን በማመፅ ሸይጧንን በማስደሰት፣ የወንጀል መአት ተሸክማ ወደ ቤቷ የምትመለስ አለች።

ሴቶች ሆይ አላህን ፍሩ። ለአንድ ቀን ብላችሁ አሄራ ዱንያችሁን አታበላሹ።

እንዲህ አይነት ሴቶች እቤት መቀመጣቸው በላጭ ነው።
ለኢድ መውጣትሽ ብቻ ሳይሆን አደብ ስርአቱ የጠበቅሽ መሆንሽ አረጋግጪ።

በድጋሚ የተለቀቀ

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
192 views17:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 20:02:47
عِـــــــــيْــــــــدٌ مُــــــبَـــــارَكٌ

السَّلَامُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللهِ وَبَرَكَاتُهُ.
أُهَنِّئُكَ وَجَمِيْعَ أََهْلِكَ وَأََحْبَابِكَ بِمُنَاسَبَةِ حُلُوْلِ عِيْدِ الْفِطْرِ المُبَارَكِ.
أَتَمَنَى لَكَ وَلِجَمِيْعِ أُسْرَتِكَ الكَرِيْمَةِ أَنْ يَكُوْنَ عِيْدُكُمْ عِيْدًا مُبَارَكًا وَسَعِيْدًا.


تَقَبَلَ اللهُ مِنَا وَمِنْكُمْ صَالِحَ الأَعْمَالِ

ለጠቅላላው ሙስሊሞች በተለይም አቡ ማሒ ኢብኑ ኢድሪስ የቴሌግራም ቻናል አባላቶች በሙሉ እንኳን ለዚህ ቀን በሰላም አደረሳችሁ።

ኢዳችሁ ያማረና የሰመረ ይሆን ዘንድ ምኞቴ ነው።

በያላችሁበት ሁሉ የሰላም የደስታ አመት በአል ይሁንላችሁ።

عِـــــــــيْــــــــدٌكـــم مُــــــبَــــارك!
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال


اخوكم ابو ماحي محمد
106 views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 19:47:21 "" የዒድ ግብዣ ""

በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም)

https://t.me/UstazKedirAhmed
https://t.me/UstazKedirAhmed
https://t.me/UstazKedirAhmed
108 views16:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 11:04:12 ነገ የአረፋ ቀን ነው

በአረፋ ቀን በኢባዳ ልንበረታ ይገባል

በነገዉ ቀን አላህ ዲንንና ፀጋዎቹን በባሮቹ ላይ ሙሉዕ ያደረገበት ቀን ነው

የነገው ቀን አላህ ባሮቹን ከሳት ነፅ የሚልበት ቀን ነው


አቡ አዩብ

https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
167 views08:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 08:11:24 اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.

اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.
اللهم صل وسلم على نبينا محمد.

https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
178 views05:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 06:51:38 የኡድሒያን እርድ የሚመለከቱ ጥቂት ወሳኝ ነጥቦች
-
ኡድሒያ ማለት በዒደል አድሓ ቀን ወደ አላህ ለመቃረብ ታስቦ የሚታረድ እርድ ነው፡፡ ነብዩ ﷺ በተግባር ፈፅመውታል፡፡ መዲና ላይ አስር አመት ሲኖሩም ኡድሒያን ያርዱ ነበር፡፡ (ሚሽካት፡ 1475) እንዲፈፀምም አዘዋል፡፡ ስለዚህ አቅም ያለው ሰው ሊፈፅመው ይገባል ማለት ነው፡፡ ነብዩ ﷺ “አቅሙ እያለው ኡድሒያን ያላረደ ሰው መስገጃችንን እንዳይቀርብ” ብለዋል፡፡ (ከኡድሒያ ጋር የተያያዙ እጅግ አስፈላጊ ነገሮች፡-
የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለበት :-

1. የሚታረደው እንስሳ ከሚከተሉት የእንስሳት አይነቶች ብቻ መሆን አለበት፡- በግ፣ ፍየል፣ ከብትና ግመል፡፡
2. ከነዚህ እንስሳቶች የትኛውን ማረድ ነው የሚበልጠው? በቅደም ተከተል ግመል፣ ከብት፣ በግ፣ ፍየል፣ ግመል በጋራ፣ ከብት በጋራ።
(ፈትዋ ለጅነተ ዳኢማህ) (ኢብኑ ዑሠይሚን፡ አሕካሙል ኡድሒያ ወዘካት)
* ከብትና ግመልን በጋራ ማረድ የፈለገ አንዱ ለ7 ሰው ነው መሆን አለበት፡፡
* ፍየልና በግ ለጋራ ማራድ አይቻልም፡፡

3. የሚታረደው እንስሳ እድሜው የደረሰ መሆን አለበት፡፡ በግ 6 ወር፣ ፍየል 1 አመት፣ ከብት 2 አመት፣ ግመል ከሆነ 5 አመት የሞላው መሆን አለበት፡፡

4. የሚታረደው እንስሳ እውር፤ በሽተኛ፤ አንካሳ፤ በጣም ያረጀ፣ አብዛኛው ወይም ግማሽና ከዚያ በላይ የሆነ ጆሮው፣ ጅራቱ፣ ላቱ፣ ቀንዱ፣ የተቆረጠ ወይም የተሰበረ መሆን የለበትም፡፡

5. የሚታረደው እንስሳ ህጋዊ በሆነ መልኩ የራስ ንብረት መሆን አለበት፡፡ (የተሰረቀ፣ የተነጠቀ፣ የተጭበረበረ ..መሆን የለበትም።)

6. የሚታረደው የግድ በተገደበው ጊዜ መሆን አለበት፡፡ እሱም ከዒድ ሶላት በኋላ እስከ ዙልሒጃ 13 ባሉት አራት ቀናት ውስጥ ነው፡፡ ነብዩ ﷺ (ዒድ) ከመሰገዱ በፊት ያረደ በሷ ቦታ (እርዱን) ይድገም፡፡ ያላረደ ይረድ” ይላሉ፡፡ (ቡኻሪ)

7. ያለምንም ልዩነት ከሁለቱም ፆታ ከወንድም ከሴትም ለኡድሒያ ማረድ ይፈቀዳል፡፡ (ኢብኑ ባዝ፣ ፈታዋ ኑሪን ዐለደርብ፡ ካሴት ቁ. 72)

8. ቆዳውንም ይሁን የትኛውንም ክፍሉን መሸጥ አይፈቀድም፡፡ ለአራጁ የሚከፈለውም ከኡድሒያው ቆዳ ወይም ሌላ ክፍሉ መሆን የለበትም፡፡ ነብዩ ﷺ “የኡድሒያውን ቆዳ የሸጠ ኡድሒያ የለውም” ብለዋል፡፡ (ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 2/1055) ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ከኡድሒያው ስጋ፣ ሞራ፣ ቆዳ፣ ወይም ሌላ ነገር መሸረጥ ክልክል ነው፡፡ ምክኒያቱም ለአላህ ያወጣው ገንዘብ ስለሆነ ልክ እንደ ሰደቃ መመለስ አይቻልም፡፡ (ፈታዋ ኢብኒ ዑሠይሚን፡ 25/162) ባይሆን ስጦታ የተሰጠው ሰው ቢሸጥ ምንም ችግር የለበትም፡፡

9. ስጋው ምን ይደረጋል? በእለቱ ከቤት ይበላል፤ ለዘመድ፣ ለጓደኛ፣ ለምስኪን ይሰድቃል ወይም ስጦታ ይሰጣል፣ ቀሪ ከኖረ ያስቀምጣል፡፡ ስጦታ የተሰጠው ሰው ግን መሸጥን ጨምሮ ሐላል በሆነ መልኩ ለፈለገው አገልግሎት ማዋል ይችላል፡፡

10. ኡድሒያውን እራሱ ባለቤቱ ቢያርድ በላጭ ነው፡፡ ካልቻለ ወይም ካልተመቸው ግን ሰው መወከል ይችላል፡፡
ከተለያዩ ፈትዋዎች የተሰበሰበ ነው፡፡

(ኢብኑ ሙነወር፣ ጳጉሜ 2/2008)
https://t.me/IbnuMunewor
113 views03:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:53:57 فضل الصيام يوم التروية
يستحب لغير الحجاج الصيام في يوم التروية لأنها من العشر الأوائل من ذي الحجة التي يفضل فيها الإكثار من الأعمال الصالحة، ويكره للحجاج صيام يوم عرفة حتى لا يُرهق فتشق عليه أداء المناسك، فعَنْ أُمِّ الْفَضْلِ بِنْتِ الْحَارِثِ رضي الله عنها: «أَنَّ نَاسًا تَمَارَوْا (أي اختلفوا) عِنْدَهَا يَوْمَ عَرَفَةَ، فِي صِيَامِ رَسُولِ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَقَالَ بَعْضُهُمْ: هُوَ صَائِمٌ، وَقَالَ بَعْضُهُمْ: لَيْسَ بِصَائِمٍ، فَأَرْسَلْتُ إِلَيْهِ بِقَدَحِ لَبَنٍ، وَهُوَ وَاقِفٌ عَلَى بَعِيرِهِ بِعَرَفَةَ، فَشَرِبَهُ » متفق عليه.
166 views17:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:52:18
158 views17:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:48:51
152 views17:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:43:51 የአረፋን ቀን መፆም ጥብቅ የሆነ ሱና /سنة مؤكدة/ነው ይህን ቀን ልንፆም ሰዎችም እንዲፆሙ ልናነሳሳ ይገባል

عن أبي قتادة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم سئل عن صوم يوم عرفة فقال : ( يكفر السنة الماضية والباقية )
"ያለፈዉን አምትና የተቀረዉንም ያሳብሳል "

رواه مسلم (1162)

وفي رواية له : ( أحتسب على الله أن يكفر السنة التي قبله والسنة التي بعده).

"ያለፈውን እና ከዚያ በኋላ ያለውን አመት ያስምራል ብዬ በአላህ ተስፋ አደርጋለሁ"

قال النووي رحمه الله في "المجموع" (6/428) ـ من كتب الشافعية ـ :
" أما حكم المسألة فقال الشافعي والأصحاب : يستحب صوم يوم عرفة لغير من هو بعرفة .
وأما الحاج الحاضر في عرفة فقال الشافعي في المختصر والأصحاب : يستحب له فطره لحديث أم الفضل . وقال جماعة من أصحابنا : يكره له صومه , وممن صرح بكراهته الدارمي والبندنيجي والمحاملي في المجموع والمصنف في التنبيه وآخرون " انتهى .

በጉዳዩ ላይ ያለውን ብይን በተመለከተ አል-ሻፊዒ እና ባልደረቦቻቸው እንዲህ ብለዋል፡- "በሃጅ ላይ ካሉት ሰዎች ውጭ የአረፋን ቀን መፆም ሙስተሐብ ነው።

በአረፋ ላይ የሚገኘውን ሀጃጅ በተመለከተ አል-ሻፊኢ በአል-ሙክታሳር እና በአል—አስሃብ ላይ እንዲህ በለዋል ፡- ማፈጠሩ ይወደድለታል ከኡሙ አልፈደል በተላለፈው ሀዲስ መሰረት ።

የሻፉኢያን መዘሀብ ከሚያረምዱት የተወሰኑት እንዲህ ብለዋል፡- ለሁጃጆች መፆም የተጠላ ነው፣ መፆሙን ውድቅ ካደረጉት መካከል አል-ደራሚ፣ አል-ባንዳኒጂ እና አል-መሃማሊ በአል-መጅሙዕ እና አል-ሙሰነፍ ተንቢህ ላይ እና ሌሎችም ይገኙበታል።

وقال ابن قدامة رحمه الله في المغني (4/443) ـ من كتب الحنابلة ـ :
" وهو يوم شريف عظيم ، وعيد كريم ، وفضله كبير ، وقد صح عن النبي صلى الله عليه وسلم أن صيامه يكفر سنتين ." انتهى

"ይህ ታላቅ የተከበረ ቀን ነው፣ የተከበረ በዓል ነው፣ ምግባሩም ታላቅ ነው፣ ከነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ሶሂህ በሆነ መልኩ የተዘገበው ይህን ቀን መፆም የሁለት ዓመታትን ወንጀል ያሰረዛል።"
.
وقال ابن مفلح رحمه الله في الفروع (3/108) ـ من كتب الحنابلة أيضا ـ :
" ويستحب صوم عشر ذي الحجة ، وآكده التاسع ، وهو يوم عرفة ، إجماعا . " انتهى .

"የዙልሂጃን አስር ቀናት መፆም ይወደዳል ከአስሩ ቀናትም ጥብቅ የሆነው ዘጠነኛው ቀን ነው ይህም ቀን የዐረፋ ቀን በመሆኑ ላይ ኢጅማዕ አለ ።"


ወንድሜ ነገ ዘጠነኛው (የአረፋ) ቀን ነው ስዘለዚሀ ይህን ቀን ልንፆም ይገባል ለሌሎችም እንዲፆሙ ልናስታውስ ይገባል


ይህን ቀን ፁመው በመልካም ከሚመነዱት ያድርገን

አሚን



ማሳሰቢያ: —

1:—ነገ ጁሙኣ ነው ስለዚህ የጁመኣን ቀንን መፆም አይፈቀድምና የአረፋ ቀን የጁሙኣ ቀን ጋር ቢግጥምብን ምን ማድረግ አለብን የሚል ጥያቄ ለሚያነሱ አካለቶች በትላልቅ መሻይኮች የተመለሰዉን ድመፅ ፋይል እናድምጥ እላለሁ

የሼክ ቢን ባዝ ድምፅ ፋይል

https://t.me/abutoiba/3082

የሼክ ሱለይማን አር—ሩሃይሊ ድምፅ ፋይል

https://t.me/abutoiba/3083

የሼክ ቢን ኡስይሚን ድምፅ ፋይል

https://t.me/abutoiba/3084


https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
109 views17:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ