ኢራን በምዕራብ ወለጋ በጅምላ የተጨፈጨፉበትን ጥቃት አወገዘች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሰኢድ ካቲብዛበህ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል። https://t.me/JournalistNetsanetGetachew 72 views14:26