አዋሽ ባንክ አንድ ሚሊዮን ብር ሽልማት የሚያስገኝ የሥራ ፈጠራ ውድድር ይፋ ማድረጉ ይታወቃል።
የሥራ እድል ፈጠራን የሚያበረታታውና "ታታሪዎቹ" የተሰኘው ውድድሩ፤ አንድ ሺህ ተወዳዳሪዎችን እንደሚያሳትፍ ይጠበቃል።
አዳዲስ እና ችግር ፈቺ የሆኑ የሥራ ሀሳቦች ያላችሁ አመልካቾች በውድድሩ መሳተፍ ትችላላችሁ።
የማመልከቻ ቅጹ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አማራጭ ሊንኮች ይገኛሉ፦
ለአማርኛ
https://formfaca.de/sm/ibm6Nojej
ለአፋን ኦሮሞ
https://formfaca.de/sm/WZwSVKhOY
ለእንግሊዝኛ
https://formfaca.de/sm/WFbP8sJNG
በተጨማሪም በየትኛውም የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ በመቅረብና የተዘጋጀውን ፎርም በመሙላት ማመልከት ይቻላል ተብሏል።
የማመልከቻ ጊዜ
ከግንቦት 24 እስከ ሰኔ 15/2014 ዓ.ም
https://t.me/EthiopianEducationalTelevision