Get Mystery Box with random crypto!

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ የ አራት ሀገራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የ IPORA (inte | Abrehot Library

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ የ አራት ሀገራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የ IPORA (interdisciplinary policy oriented research on Africa ) የሚባል ፕሮጀክት በጋራ ለመስራት በ ኮዲቯር አቢጃን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ።

በዛሬው እለትም ይህንንውፕሮጀችት አስመልክቶ በ ኮትዲቫር ዋና ከተማ አቢጃን የ አራትዮሽ ሰምምነት ውይይት እየተካሃደ ሲሆን በዉይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሐናን ጨምሮ የፈረንሳይ ሃገር  ቦርዶ  ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት፣ የ Cote D'Ivoire ሀገር ፌሊክስ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት እና የ ሞሮኮ ራቫት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ንግግር እና ማብራሪያ ሰተዋል።

የ IPORA ፕሮጀክት በፈረንሳይ ዩኒቨርሲቲ ቦርዶ የሚደገፍ እና ፖሊሲን ያማከለ አለማቀፍ እና ጥናታዊ የምርምር መድረኮችን የሚያዘጋጅ ፕሮግራም ነው።

ለ ፕሮጀችቱም ከ 8 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ፈሰስ እንደሚደረግ ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ዪንቨርስቲ የፈረንሳይኛ ቋንቋ ተናጋሪ አገራት ዪንቨርሲቲዎች ኔትዎርክ ጋር ሲሰራ ይህ የመጀመሪያው ጊዜ ነው።