የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ «አንዲት አማኝ ሴት ሶላትን ከሰገደች፣ ረመዳንን ከፆመች፣ ክብሯን ከጠበቀች፣ ባሏን ከታዘዘች ጀነት በፈለግሺው በር ግቢ ትባላለች።» (ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 1661) https://t.me/zkre_remedan 172 viewsedited 17:54