ለስልጣን መጓጓት የጥፋት መንስኤ ስለመሆኑ አልመህለብ እንዲህ ይላሉ:: "ለስልጣን መጓጓት ሰዎች እርሰ በርሳቸው እንዲገዳደሉ መንስኤ ነው:: በዚህም የተነሳ የብዙዎቹ ደም እንደጎርፍ ፈሷል፣ አለአግባብ ንብረቶች ተዘርፈዋል፣ ብዙ ሴቶች ተደፍረዋል እንዲሁም በምድር ላይ ጥፋት ተንሰራፍቷል::" (ፈትሁል ባሪ ቅጽ 13 ገጽ 135) t.me/zizuQ 377 viewsabdul@ziz Nur, 19:07