"እንዳየኋት አልወደድኳትም እስኪረዱት ጊዜ የሚፈጅ ውበት አለ አይደል? ማማርም ቦታ አለው።መዋብን ጥላ ከጋረደው መጥቆሩ የት ይቀራል። ቆንጆ ሁሉ በሱፍ አበባ በፅጌሬዳ አይከበብም። ከጭቃ እንደወደቀ ወርቅ አጥበን አዋራ እንቃመ ድርሳን አራግፈን የምናከብረው ውበት አለ። እሷ እንዲህ ነች ከርመው የሚወዷት ከርመው የሚለምዷት" @ZHabbesha @ZHabbesha 239 viewsMY NAME IS......., edited 17:47