ያለፈው 1 ሳምንት ህዝባዊ ንቅናቄ ፤ ለጋራ ኮዙ በማንኛውም ጊዜ ፥ ዳር እስከዳር "ሆ!" ብሎ መነሳት የሚችል ጠንካራ ህዝባዊ ሀይል እንዳለ መረዳትም ማስረዳትም ተችሎበታል! አላማና ግብን ለይቶ ከማሳካት ፤ ከአደረጃጀትና ስትራቴጂክ ሊደርሽፕ ከመስጠት አኳያ ግን ገና ብዙ ብዙ ርቀት መጓዝ ይጠበቅብናል! በመሆኑም ፦ ይህ ህዝባዊ ንቅናቄና ቁጣ የፈጠረው ስሜት ሳይረግብ ፥ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም "ፍሬ" ያለው የትግል መቋጫ ላይ ለመድረስ እንድንችል ፦ የትግሉን መሪዎች ☞ መፍጠር የጋራ አላማና ግብን ☞ መለየት ጠንካራ አደረጃጀት ☞ መዘርጋት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ፥ ሰፊና አፋጣኝ ስራዎች መሠራት ይኖርባቸዋል! ህዝባዊ ጥያቄዎች ምላሽ እስካላገኙ ፥ የተዛቡት እስካልተስተካከሉ ፥ የታመሙት እስካልተፈወሱ ድረስ ህዝባዊ ትግሉ ተጠናክሮ ይቀጥላል! "የሠላም በሮች ሲዘጉ ፤ የአመፅ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ!" #Amhara_Resistance 4.3K viewsedited 14:12