አርሰናል ትላንት ምሽት በቼልሲ ላይ 10 ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎችን አድርገዋል። ከዚህ የበለጠ ሙከራ ያደረጉት በ2 ጨዋታ ነው ዌስትሃምን 6-0 ሲያሸንፉ (12) ከፉልሃም ጋር 2-2 ሲለያዩ (11) @ZENA_ARSENAL @ZENA_ARSENAL 26.1K viewsпᴇвɪʟ, 19:04