ባለፈው ወር አርሰናልን የተቀላቀለው ተከላካይ ብሬይደን ክላርክ የቡድኑ ቁጥር 60 ተሰጥቶታል ይህም የሚደረገው በአርሰናል የጨዋታ ቀን ፕሮግራም ላይ ነው። ይህ የቡድን ቁጥር አብዛኛውን ጊዜ ለወጣት ፕሮፌሽናል ነው። ይህም ክላርክ በጁላይ ወር ላይ 17 አመት ሲሞላው የፕሮፌሽናል ኮንትራት እንደሚሰጠው ይጠቁማል ተብሏል። @ZENA_ARSENAL @ZENA_ARSENAL 30.8K viewsпᴇвɪʟ, 18:35