ሊቨርፑል ዳግላስ ሉዊዝን ለማስፈረም ያደረገው የመጨረሻ ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል። ሊቨርፑል ብራዚላዊውን ከአስቶንቪላ ለማስፈረም ሙከራ አድርገው ነበር ነገርግን ተጫዋቹ ወደ አርሰናል መሄድ ይፈልጋል። - ስካይ ስፖርት @ZENA_ARSENAL @ZENA_ARSENAL 28.1K viewsпᴇвɪʟ, 16:54