የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
30.67K
የሰርጥ መግለጫ
''...ለወቅታዊና ወሳኝ መረጃዎች ኢሄን የ YouTube channel subscribe አድርጉ ለሌሎችም እንዲዳረስ ሼር አድርጉ...''🙏🙏🙏
https://youtu.be/_FoyBZXkuyc?si=dP0Q5Vfj2b4cm6Ui
https://youtu.be/_FoyBZXkuyc?si=dP0Q5Vfj2b4cm6Ui
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2024-04-12 21:22:55
ተቀበል…!
የወንድ ልብ የትነው ብለሽ አትጠይቂኝ፤
ጎንደር ነይ ላሳይሽ ፋሲል ላይ ጠብቂኝ፤
አፄ ቴዎድሮስን ሞተ ያለው ሰው ማነው?
በናሁሰናይ ልብ ላይ እንደ ፈነነ ነው።
ፋኖ
14.1K views18:22
2024-04-04 23:21:01
ገድለውቷል። ዘርፈውታልም።
"…ጎጃሞች አንዲህ ነበር መከራ የበዛባቸው። አዲስ አበባ ለመግባት ሚልዮን ብር ክፈሉ ተባሉ። ሾፌሮች ኦሮሚያ ላይ ይገደላሉ። መኪናው ይቃጠላል። ፍትሕ አጡ ጎጃሞች። ወሎዬዎችም ከወለጋ ታርደው ተሰደዱ። ሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሃን እንዳታልፍ ተባለ። ጎንደሮችም እንደዚሁ። መጨረሻ ላይ ሲመራቸው ዛሬ አገዛዙን በእንብርክክ እያስኬዱት ነው።
"…ይሄ ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ ሶፎንያስ ዓሥራት ይባላል። የ24 አመት ወጣት ሲሆን ማክሰኞ ለሊት 8 ላፍቶ አካባቢ ሁለት ወንድ እና አንድ ሴት ሆነው ኖሆም ሆቴል አካባቢ የሰፈሩ ስም ላፍቶ ቦሌ ሚካኤል ውሰደን ብለውት ኮንትራት ይዘውት ይሄዳሉ።
"…ናሆም እንደሄደ አልተመለሰም። በማግስቱ እናቱ ስልኩ ላይ ስትደውል አይሠራም። ጓደኛው ጋር ስትደውል ቦሌ ሚካኤል ብሎ እንደወጣና እንዳላገኘው ይነግራታል። የፈለገ ነገር ቢፈጠር ከእናቱ ጋር ይደዋወል የነበር ልጇ ደብዛ መጥፋቱ ያስጨነቃት እናትም ቦሌ ፖሊስ ጣብያ ሄዳ ትጠይቃለች። የተመዘገበ ነገር ካለ እናሳውቅሻለን ይሏትና ተመልሳ ላፍቶ ፖሊስ ጣብያ ሄዳ ጠየቀች። እነሱም ተመሳሳይ ነገር ነገሯት እና የአቃቂ ቃሊቲን ስልክ ይሰጧታል። እዚያ ስትደውል ስልኩን ለሌላ ሰው ስጪ ብለው ያለውን ነገር ማለትም ወጣቱ መገደሉንና አስክሬኑ ማሰልጠኛ አካባቢ እንደተገኘ እንዲሁም ለምርመራ ጳውሎስ እንደተወሰደ ይነግሯታል።
"…ዛሬ 5 ሰዓት አካባቢ አስክሬን ተቀብለው ወደ መኖርያ ቤቱ ወደ ላፍቶ ኮንደሚኒየም ወሰዱት። ገዳዮቹ እስከአሁን አልተገኙም። ኮድ 2 A 93488 ቪትዝ መኪናውንም ይዘው መሠወራቸውን የሟች ሶፎንያስ የቅርብ ወዳጆች መረጃውን ለየኔታ ቲዩብ አድርሰው ተዘግቧል። ነፍስ ይማር…!
• አዲስ አበቤ በብላሽ መሞት አይባቃም ግን…?
15.6K views20:21
2024-04-01 18:46:47
የአባታችን ቅዱስ #ተክለ _ሃይማኖት ዋና ዋና ዓመታዊ በዓላት
1,መጋቢት 24 (ጽንሰታቸው)
2,ታኅሳስ 24 (ልደታቸው)
3,ሚያዝያ 22 (6 ክንፍ የተቀበሉበት)
4,ኅዳር 24 (ከ24ቱ ካህናተ ሰማይ ጋር ያጠኑበት)
5,ጥር 24 (እግራቸው የተሰበረበት)
6,ነሐሴ 24 (ዕረፍታቸው)
7,ግንቦት 12 (ፍልሰታቸው)
ከጻድቁ በረከት አምላካቸው ይክፈለን
15.4K viewsedited 15:46
2024-03-29 22:21:40
"ወር በገባ በ21 እናታችን እመቤታችን ቅድስተ ድንግል ማርያም ናት።
ወቶ ከመቅረት ካልታሰበ አደጋ ከክፉ ነገር ሁሉ ትሰውረን።
16.0K views19:21
2024-03-29 21:47:07
ማርታ ፈተወት ትትለአክ መልእክተ፤
ወማርያሰ ኀርየት ሠናየ መክፈልተ፤
ዝንቱኒ ተብህለ አርምሞ ወትእግስተ፤
ለላሜህ ዕረፍተ ወለአልዓዛር ሕይወተ፤
ዘወብኮሙ ክርስቶስ ሀበኒ ሊተ፤
ወልዳ ለማርያም እስመ ኄር አንተ!
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
15.7K views18:47
2024-02-25 10:19:19
"…ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን? ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው። በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን። ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ። ሮሜ 8፥ 35-39
"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?
"…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
''...እስኪ ኢሄን የተዋሕዶ ድምፅ የሆነውን የዩትዩብ ቻናል subscribe አድርጉ
15.1K views07:19
2024-02-23 13:27:21
እኚህን #የመሳሰሉ አባቶች ነዉ ያጣነዉ ...
ኢትዮጵያ ሀገራችን ተዋሕዶ ሐይማኖቶታችን አሁን ያሉበት ሁኔታ
ኢሄን ቪዲዮ ገብታችሁ አዳምጡት
18.1K views10:27
2024-02-22 22:17:10
15.1K views19:17
2024-02-22 18:31:28
በጣም ያሳዝናል ...
በዝቋላ ገዳም የተፈፀመውን አሰቃቂ የአባቶች ግድያ ሙሉውን አዳምጡት።
ሙሉውን የ ቪዲዮ መረጃ ገብታችሁ አዳምጡት አሁኑኑ ገብታቹ ስሙት
15.2K views15:31