Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ) ነጭ ነጯን

የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekeleze — Zemedkun Bekele (ዘመዴ) ነጭ ነጯን
የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekeleze
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 30.67K
የሰርጥ መግለጫ

''...ለወቅታዊና ወሳኝ መረጃዎች ኢሄን የ YouTube channel subscribe አድርጉ ለሌሎችም እንዲዳረስ ሼር አድርጉ...''🙏🙏🙏
https://youtu.be/_FoyBZXkuyc?si=dP0Q5Vfj2b4cm6Ui
https://youtu.be/_FoyBZXkuyc?si=dP0Q5Vfj2b4cm6Ui

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-04-12 21:22:55
ተቀበል…!

የወንድ ልብ የትነው ብለሽ አትጠይቂኝ፤
ጎንደር ነይ ላሳይሽ ፋሲል ላይ ጠብቂኝ፤
አፄ ቴዎድሮስን ሞተ ያለው ሰው ማነው?
በናሁሰናይ ልብ ላይ እንደ ፈነነ ነው።

ፋኖ
14.1K views18:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-06 20:37:16
ወጣት ሶፎኒያስ አስራትን ገድለው ተሽከርካሪውን ዘርፈው የተሰወሩ ማንነታቸው ያልታወቁ ወንጀል ፈፃሚዎችን በ48 ሰዓት ውስጥ ከዘረፉት ተሽከርካሪ ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።

ሟች ወጣት ሶፎኒያስ  መጋቢት 24/2016 ዓ/ም ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ናሆም ሆቴል አካባቢ ከሌሊቱ 8፡00 ሰዓት ላይ ማንነታቸው የማይታወቁ ሦስት ግለሰቦችን አሳፍሮ ወደ ቦሌ ሚካኤል ለማድርስ መሄዱን ጉዳዩን ለመከታተል የተቋቋመው የፖሊስ የምርመራና የክትትል ቡድን አባላት ባደረጉት ክትትል አረጋግጠዋል።

ወንጀል ፈፃሚዎቹ ወንጀል ለመፈፀም አቅደው የትራንስፖርት አገልግሎት ፈላጊ መስለው ከተሳፈሩ በኋላ አንገቱን በገመድ አንቀው በመግደል አስክሬኑን በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ5 አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አካባቢ ወደ አቦ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ ላይ በመጣል አይነቷ ቪትዝ የሴሌዳ ቁጥር ኮድ 2A 93488 ተሽከርካሪ ጨምሮ 2ሞባይል ስልኮችን ዘርፈው ይሰወራሉ፡፡

ፖሊስ ባደረገው ብርቱ ክትትል ወንጀል ፈፃሚዎቹ የሰረቁትን ተሽከርካሪ ለመሸጥ እየተስማሙ መሆኑን በበቂ ማስረጃ ካረጋገጠ በሗላ ክትትሉን በመቀጠል ሦስቱን ዋና ወንጀል ፈፃሚዎች የሰረቁትን መኪና በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ለመሸጥ እየተደራደሩ እንዳለ በቁጥጥር ስር በማዋል የተሰረቀችውን መኪና 2ሞባይል ስልኮችን ልዩ ልዩ ኤግዚቢቶችን ይዞ ምርመራውን መቀጠሉን ገልጿል።

ፖሊስ ባደረገው ክትትልና ምርመራ ማንነታቸው የማይታወቁ ወንጀል ፈፃሚዎችን በ48 ሰዓት ጊዜ ውስጥ በመለየት 3ዋና ወንጀል ፈፃሚዎችንና 3 ግብራበሮቻቸውን በቁጥጥር ስር አውሏል።

የምርመራ ሥራው እንዳበቃ የፍርድ ሂደት ውጤቱን በቀጣይ ለህዝብ እንደሚገለፅ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
19.0K views17:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-04 23:21:01
ገድለውቷል። ዘርፈውታልም።

"…ጎጃሞች አንዲህ ነበር መከራ የበዛባቸው። አዲስ አበባ ለመግባት ሚልዮን ብር ክፈሉ ተባሉ። ሾፌሮች ኦሮሚያ ላይ ይገደላሉ። መኪናው ይቃጠላል። ፍትሕ አጡ ጎጃሞች። ወሎዬዎችም ከወለጋ ታርደው ተሰደዱ። ሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሃን እንዳታልፍ ተባለ። ጎንደሮችም እንደዚሁ። መጨረሻ ላይ ሲመራቸው ዛሬ አገዛዙን በእንብርክክ እያስኬዱት ነው።

"…ይሄ ወጣት የአዲስ አበባ ነዋሪ ሶፎንያስ ዓሥራት ይባላል። የ24 አመት ወጣት ሲሆን ማክሰኞ ለሊት 8 ላፍቶ አካባቢ ሁለት ወንድ እና አንድ ሴት ሆነው ኖሆም ሆቴል አካባቢ የሰፈሩ ስም ላፍቶ ቦሌ ሚካኤል ውሰደን ብለውት ኮንትራት ይዘውት ይሄዳሉ።

"…ናሆም እንደሄደ አልተመለሰም። በማግስቱ እናቱ ስልኩ ላይ ስትደውል አይሠራም። ጓደኛው ጋር ስትደውል ቦሌ ሚካኤል ብሎ እንደወጣና እንዳላገኘው ይነግራታል። የፈለገ ነገር ቢፈጠር ከእናቱ ጋር ይደዋወል የነበር ልጇ ደብዛ መጥፋቱ ያስጨነቃት እናትም ቦሌ ፖሊስ ጣብያ ሄዳ ትጠይቃለች። የተመዘገበ ነገር  ካለ እናሳውቅሻለን ይሏትና ተመልሳ ላፍቶ ፖሊስ ጣብያ ሄዳ ጠየቀች። እነሱም ተመሳሳይ ነገር ነገሯት እና የአቃቂ ቃሊቲን ስልክ ይሰጧታል። እዚያ ስትደውል ስልኩን ለሌላ ሰው ስጪ ብለው ያለውን ነገር ማለትም ወጣቱ መገደሉንና አስክሬኑ ማሰልጠኛ አካባቢ እንደተገኘ እንዲሁም ለምርመራ ጳውሎስ እንደተወሰደ ይነግሯታል።

"…ዛሬ 5 ሰዓት አካባቢ አስክሬን ተቀብለው ወደ መኖርያ ቤቱ ወደ ላፍቶ ኮንደሚኒየም ወሰዱት። ገዳዮቹ እስከአሁን አልተገኙም። ኮድ 2 A 93488 ቪትዝ መኪናውንም ይዘው መሠወራቸውን የሟች ሶፎንያስ የቅርብ ወዳጆች መረጃውን ለየኔታ ቲዩብ አድርሰው ተዘግቧል። ነፍስ ይማር…!

• አዲስ አበቤ በብላሽ መሞት አይባቃም ግን…?
15.6K views20:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-01 18:46:47
የአባታችን ቅዱስ #ተክለ _ሃይማኖት ዋና ዋና ዓመታዊ በዓላት

1,መጋቢት 24 (ጽንሰታቸው)
2,ታኅሳስ 24 (ልደታቸው)
3,ሚያዝያ 22 (6 ክንፍ የተቀበሉበት)
4,ኅዳር 24 (ከ24ቱ ካህናተ ሰማይ ጋር ያጠኑበት)
5,ጥር 24 (እግራቸው የተሰበረበት)
6,ነሐሴ 24 (ዕረፍታቸው)
7,ግንቦት 12 (ፍልሰታቸው)

ከጻድቁ በረከት አምላካቸው ይክፈለን
15.4K viewsedited  15:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-29 22:21:40
"ወር በገባ በ21 እናታችን እመቤታችን ቅድስተ ድንግል ማርያም ናት።

ወቶ ከመቅረት ካልታሰበ አደጋ ከክፉ ነገር ሁሉ ትሰውረን።
16.0K views19:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-29 21:47:07
ማርታ ፈተወት ትትለአክ መልእክተ፤
ወማርያሰ ኀርየት ሠናየ መክፈልተ፤
ዝንቱኒ ተብህለ አርምሞ ወትእግስተ፤
ለላሜህ ዕረፍተ ወለአልዓዛር ሕይወተ፤
ዘወብኮሙ ክርስቶስ ሀበኒ ሊተ፤
ወልዳ ለማርያም እስመ ኄር አንተ!


ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
      
15.7K views18:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-25 10:19:19
"…ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን? ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው። በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን። ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ። ሮሜ 8፥ 35-39

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ

''...እስኪ ኢሄን የተዋሕዶ ድምፅ የሆነውን የዩትዩብ ቻናል subscribe አድርጉ


15.1K views07:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-23 13:27:21
እኚህን #የመሳሰሉ አባቶች ነዉ ያጣነዉ ...

ኢትዮጵያ ሀገራችን ተዋሕዶ ሐይማኖቶታችን አሁን ያሉበት ሁኔታ

ኢሄን ቪዲዮ ገብታችሁ አዳምጡት





18.1K views10:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-22 22:17:10





15.1K views19:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-22 18:31:28
በጣም ያሳዝናል ...

በዝቋላ ገዳም የተፈፀመውን አሰቃቂ የአባቶች ግድያ ሙሉውን አዳምጡት።


ሙሉውን የ ቪዲዮ መረጃ ገብታችሁ አዳምጡት አሁኑኑ ገብታቹ ስሙት


15.2K views15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ