"…የነዳጅ ጉድጓዱ ከተገኘ፣ የባንኩ ፓስወርድ ተገኝቶ ለሕዝብ ሰደቃ ከሰጠ ወዲህ በኦሮሚያ ብር እንደ ቅጠል ነው አሉ። ርግፍ፣ ብትን ነው የሚልብህ አሉ። እንዲያውም ለአንድ ሴተኛ አዳሪ ለአንድ ቀን አዳር 2 ሚልዮን ብር በጨረታ የሚከፍሉ ወጣት የቄሮ ባለሀብቶች መፈጠራቸውን ስንሰማም እጅጉን ነው የተደመምነው። "…አሁን በዚህም ይቀና ይሆናል እኮ…! ኢመቻቹ… 91.4K viewsedited 20:47