Get Mystery Box with random crypto!

ዘ-ሀበሻ-የዕለቱ-ዜና zehabesha

የቴሌግራም ቻናል አርማ zehabesha_newes — ዘ-ሀበሻ-የዕለቱ-ዜና zehabesha
የቴሌግራም ቻናል አርማ zehabesha_newes — ዘ-ሀበሻ-የዕለቱ-ዜና zehabesha
የሰርጥ አድራሻ: @zehabesha_newes
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 3.06K
የሰርጥ መግለጫ

#𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧_𝐧𝐞𝐰𝐬
ዘ-ሐበሻ የኢትዮጲያና ኢትዮጲያዊነትን ሁለንተና የሚቃኝ፣ የሀገርንና የህዝብን ጉዳዮች በብዙ መንገዶች ተደራሽ የሚያደርግ፣ በርካታ ዝግጅቶችና አቀራረቦች ያሉት የሚድያ ተቋም ነው።
#𝓩𝓮𝓱𝓪𝓫𝓮𝓼𝓱𝓪_𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓲𝓪𝓵

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 19:48:18
ጎጃም መረረ- እሳት ጎርሶ እሳት ልሶ ማን ነው ከፌቴ የሚቆም ብሏል::
608 views16:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:26:43 መከላክያ ሰራዊትችን

ሶስተኛው ምሽግ ተሰብሯል!!!
658 views16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:26:02 ሰበር ዜና አበርገሌ ግንባር

በአበርገሌ ግንባር የህወሓት ወራሪ ጉጀሌ ለአመታት ቆፍሮ ሲጠቀምበት የነበረው 5 ምጎች ውስጥ ሁለቱና አደገኛ የሚባለው ምሽግ በጥምር ጦሩ ሙሉ በሙሉ በወገን ጦር ገብቷል::
664 views16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:26:02 ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ ስብሰባ ላይ እያሉ ባሉበት አካባቢ በድሮውን እርምጃ መወሰዱን ምንጮች ገልጸዋል እንግድህ ከነዚህ የህወሓት አመራሮች ውስጥ ማን ይሙት ማን ይትረፍ ሰሞኑን በቲቪያቸው መስኮት ብቅ ሲሉ ነው የምናውቀው:: ሌላው ባለፈው በጀት የተመታው አንቶኖቭ አውሮላን ውስጥ ለግዜው ስሙን እማልጠቅሰው ከፍሰሃ ማንጁስ በተጨማሪ ከፍተኛ የህወሓት አመራር እንደነበር ምንጮች ገልጸዋል::
660 views16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:26:02
የትግራይ ኃይሎች ከአማራ ክልል እንዲወጡ የብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጠየቁ!

የትግራይ ኃይሎች በአማራ ክልል የጀመሩትን ውጊያ አቁመው ወደ ትግራይ ክልል እንዲመለሱ የብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ ጠየቁ። ሚኒስትሯ በትግራይ የሚገኙ የኤርትራ ኃይሎች ክልሉን ለቀቅው መውጣት አለባቸው ብለዋል።

ቪኪ ፎርድ ይህን ያሉት የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) እና የኢትዮጵያ መንግስት ኃይሎች ዳግም ወደ ግጭት መመለሳቸውን በተመለከተ ዛሬ ሐሙስ ነሐሴ 26፤ 2014 ባወጡት መግለጫ ነው። ሁለቱ ኃይሎች እንደገና ወደ ግጭት መግባታቸው ለኢትዮጵያ ህዝብ “መከራ የሚያመጣ” ነው ያሉት የብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር፤ በክስተቱ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወታቸውን የማጣት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ገልጸዋል።

በሁለቱ ኃይሎች ውጊያ ምክንያት በቀጥታ ከሚደርሰው የሰዎች ሞት ባሻገር፤ በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ የሚገኘው ሰብዓዊ ሁኔታ በግጭቱ ምክንያት ይበልጥ ስለሚባባስ የሰዎችን ሞት ሊያስከትል እንደሚችል ፎርድ በመግለጫቸው ጠቁመዋል። የሰሜን ኢትዮጵያው ግጭት በትግራይ፣ በአማራ እና አፋር የሚገኙ 13 ሚሊዮን ሰዎችን የሰብዓዊ እርዳታ ፈላጊ እንዳደረጋቸው ያስታወሱት ሚኒስትሯ፤ የአሁኑ ውጊያ እና በህወሓት የተያዘው የዓለም የምግብ ድርጅት ነዳጅ፤ የሰብዓዊ ድርጅቶችን ስራ “ይበልጥ አስቸጋሪ ያደርገዋል” ብለዋል።

የብሪታንያ መንግስት፤ ህወሓት የያዘውን ነዳጅ ለእርዳታ ማከፋፈል እና ለሌሎች አንገብጋቢ አገልግሎቶች እንዲውል እንዲያደርግ ጥሪ ያቀርባል ሲሉም የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትሯ አክለዋል።
652 views16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:05:02

667 views16:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 13:37:58
ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።
#𝓩𝓮𝓱𝓪𝓫𝓮𝓼𝓱𝓪_𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓲𝓪𝓵
983 viewsedited  10:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 13:01:10
የወልቃይት ጠገዴ ጀግኖች አሸባሪውን ለመፋለም እንዲህ ተምመዋል!
957 viewsedited  10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 11:52:34
ኧረ ፋኖ ፋኖ
982 views08:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 11:52:13
ቤተል አካባቢ አካባቢ ከባድ የእሳት አደጋ አጋጥሟል
ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት በተለምዶ ስያሜው ቤተል እየተባለ በሚጠራው ስፍራ የኘላስቲክ መጋዘን በሆነ ህንጻ ላይ ከባድ የእሳት አደጋ ማጋጠሙ ተነግሯል፡፡
እሳቱን እስከአሁን በቁጥጥር ስር አልዋለም አደጋዉን ሙሉ ለሙሉ ለመቆጣጠር ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ አደጋ ስጋት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ መናገራቸውን ብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
960 views08:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ