"አቤቱ ወደ ሞት የሚነዱትን ታደግ፤ ሊታረዱ የተወሰኑትን አድን" ምሳ.24:11 በዚህች ሰዓት በወለጋ ወገኖቻችን በፍርሃትና ጭንቀት ላይ ናቸው:: እነርሱን የከበበ ሞት ያልከበበን እነርሱ ባሉበት ሥፍራ ባለመገኘታችን ብቻ ነው:: አድራሻው ተቀየረ እንጂ አሁንም እንደ ቅጠል የሚረግፉት የገዛ ወንድሞቻችን ናቸው:: "አቤቱ እስከ መቼ ድረስ ነው?" መዝ. 6:3 ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ 360 views✞£iŧsûm✞, edited 05:31