ዜና እረፍት
የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ባደረባቸው ሕመም ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው እየተነገረ ነው።
ቅዱስነታቸው ሰኔ 6 ቀን 2013 ዓ.ም የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አምስተኛ ፓትርያርክ በመሆን በዓለ ሢመታቸውን በአስመራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ካቴድራል መከናወኑ የሚታወስ ነው።
የቅዱስነታቸው በረከት ከሁላችን ጋር ትሁን!!!