Get Mystery Box with random crypto!

እንኳን ለኢትዮጵያዊቷ እናታችን ለቅድስት ክርስቶስ ሰምራ አመታዊ መታሰቢያ በአል በሰላም አደረሰን | የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch

እንኳን ለኢትዮጵያዊቷ እናታችን ለቅድስት ክርስቶስ ሰምራ አመታዊ መታሰቢያ በአል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ።

#ነሐሴ_24
በዚች እለት የጌታ ወዳጅ የነፍሳት አማላጅ፣የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሰምራ የዕረፍቷ መታሰቢያ እለት ነው።

የእናታችን ብፅዕት ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ልመናዋ አማላጅነቷ ከእኛ ጋር ይኑር ለዘላለሙ አሜን፫