የኤርትራ ሰራዊት በኢሮብ
ከአድዋ 23 ኪሎሜትር እንዲሁም ከኤርትራ ድንበር በ 7 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው #ኢሮብ ሰሞኑን በኤርትራ ሰራዊት ቁጥጥር ስር መሆኗን ምንጮች ገልጸዋል።
የኤርትራ ሃይሎች የኢሮብ ተወላጆችን ማንነታቸውን ኤርትራዊ ብለው እንዲቀይሩ እና በኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎት እንዲሳተፉ እያስገደዱ መሆኑን የአይን እማኞች ለአዩዘሀበሻ አረጋግጠዋል። .
ወደ ብሄራዊ ግዳጅ አንሄድም ያሉ ሰዎችም እንደሚታሰሩ ገልፀዋል።
በስፍራው የስልክ አገልግሎም ተቋርጧል ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa