ትኩረት ለሻሸመኔ በሻሸመኔ ከተማ አቦስቶ ተብሎ በሚጠራው እና ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ አለመረጋጋት መኖሩን #ዳጉ_ጆርናል በሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች አረጋግጧል። እንደ ነዋሪዎቹ ገለጻ አለመረጋጋት ያለ ሲሆን በቅዱስ ሲኖዶስ የተወገዘዉ ቡድን ወደ ቤተክርስቲያኑ ለመግባት ሙከራ በሚያደርግበት ወቅት ወጣቶች በመከላከላቸዉ ነዉ ብለዋል። Via:- ዳጉ ጆርናል @Yenetube @Fikerassefa 15.3K views08:55