በወልቂጤ ከተማ ታቦት ለማውጣት ሰረገላ ይገፉ ከነበሩ ወጣቶች የአንድ ሰው ሕይወት አለፈ! በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ታቦት ለማውጣት ሰረገላ ይገፉ ከነበሩ ወጣቶች የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ በሁለት ወጣቶች ላይ ጉዳት ደረሰ፡፡ @YeneTube @FikerAssefa 12.0K views13:05