ሰላም ቤተሰብ እንኳን ለፋሲካ በዓል በሰላም አደረሳቹ ። በዓሉን ምክንያት በማድረግ የእጣ ፕሮግራም እንደነበር ይታወቃል ገቢውም ነዳያን እንመግብ ብለን ቀጠሮ ይዘናል እነሆ ቀኑ እየተቃረበ ነው ሚያዝያ 23 ለሶስተኛ ግዜ #እኔስ ለእናቴ በሚል መሪ ቃል እንመግባለን ። ቅዳሜ ሚያዚያ 23 በወረዳ 9 ሁላችንም ለምገባው የሚሆን ስራ ስላለ መታቹ እንድታግዙ ስንል በትህትና እንጠይቃለን። ከሁለት ሰአት ጀምሮ እንድትመጡ ለምገባ የሚያገለግሉ *ሽንኩርት *ዘይት *ምስር *ቴምር *በርበሬ *ድንች *ዱቄት *ካሮት ወዘተ መስጠት ለምትፈልኩ 0986343222 ላይ መደወል ይቻላል በአካውንት ለማስገባት ABDI HUSSEN AND MEGERSE GULILAT AND MESELU DAMTEW 01320771345600 አዋሽ ባንክ እንዲሁም ስለእኛ በጎ ፈቃደኞች ማህበር 1000448224108 ንግድ ባንክ #ሁላችሁም እዚህ መልካም ተግባር ላይ በመሳተፍ ማህበራዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ እንጠይቃለን "ላንተ ትንሽ የምትላት ስጦታ የብዙ ሰዎችን ህይወት ትቀይራለች" "#ስለእኛ_ካደረገው_ሊያደርግ_ያሰበው_ይበልጣል_በርቱ_እንበርታ" @selegna2 2.5K viewsŎńĩ.........ťÿpĩŋğ, 05:17