Get Mystery Box with random crypto!

ነገ ሚያዝያ 26 በቦሌ መድኃኔዓለም የሚደረገው ጉባኤ አንድ ቀን ብቻ ቀረው::የደብሩ አስተዳዳሪና | የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel

ነገ ሚያዝያ 26 በቦሌ መድኃኔዓለም የሚደረገው ጉባኤ አንድ ቀን ብቻ ቀረው::የደብሩ አስተዳዳሪና የስብከተ ወንጌል ክፍሉ እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና ማኀበራት ዝግጅታቸውን እንዳጠናቀቁ እየነገሩን ነው::ከእኛ የሚጠበቀው በሰዓቱ መገኘት ብቻ ነው::ሼር በማድረግ ህዝበ ክርስቲያኑ እናት ቤተክርስቲያን ወዳዘጋጀችው ድግስ እንዲመጣ ማድረግ በእግዚአብሔር ዘንድ ትልቅ ዋጋ አለውና ሼር እናድርግ::እንደውል:እንጻፍ መልዕክት እንላላክ የምናውቃቸውን ሁሉ እየደወልን እንጋብዝ....የነገ ቀጠሮአችን በእግዚአብሔር ቤት ይሁን::ለዚህም እግዚአብሔር ይርዳን::