Get Mystery Box with random crypto!

የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel

የቴሌግራም ቻናል አርማ yemankiya_dewel_eth — የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel
የቴሌግራም ቻናል አርማ yemankiya_dewel_eth — የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel
የሰርጥ አድራሻ: @yemankiya_dewel_eth
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 13.19K
የሰርጥ መግለጫ

ታላቅ የምሥራች ለተዋህዶ ልጆች በሙሉ የማንቂያው ደወል
በተለያዩ ገዳማትና አድባራት እንዲሁም በመላው ዓለም
የሚያደርጋቸውን መንፈሳዊ ትምህርቶችና ስብከቶች
እንዲሁም ዝማሬዎችን ለመከታተል ትችሉ ዘንድ
ይህን ቻናል ስለተከፈተ ሁላችሁም ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ እንድትሆኑ በፍቅር ቃል ለማሳወቅ እንወዳለን። ይህ በየማንቂያው ደወል ተከታይ ወጣቶች የተከፈተ መሆኑ ይታወቅልን።

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-05-09 22:45:52
11.4K views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-07 19:31:30
12.5K views16:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 21:37:28
12.0K views18:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-03 21:22:50
ነገ ሚያዝያ 26 በቦሌ መድኃኔዓለም የሚደረገው ጉባኤ አንድ ቀን ብቻ ቀረው::የደብሩ አስተዳዳሪና የስብከተ ወንጌል ክፍሉ እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና ማኀበራት ዝግጅታቸውን እንዳጠናቀቁ እየነገሩን ነው::ከእኛ የሚጠበቀው በሰዓቱ መገኘት ብቻ ነው::ሼር በማድረግ ህዝበ ክርስቲያኑ እናት ቤተክርስቲያን ወዳዘጋጀችው ድግስ እንዲመጣ ማድረግ በእግዚአብሔር ዘንድ ትልቅ ዋጋ አለውና ሼር እናድርግ::እንደውል:እንጻፍ መልዕክት እንላላክ የምናውቃቸውን ሁሉ እየደወልን እንጋብዝ....የነገ ቀጠሮአችን በእግዚአብሔር ቤት ይሁን::ለዚህም እግዚአብሔር ይርዳን::
16.2K views18:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-30 08:52:11
ይኸው ነው እውነቱ
20.9K views05:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-29 19:21:37
10.8K views16:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-29 17:21:18
ሰበር ዜና
በመስቀል አደባባይ የሚደረገው ሕገ ወጥ ተግባር በአስቸኳይ እንዲቆም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጠየቀ !!!

ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም (ተሚማ/አዲስ አበባ)

++++++++++++++++++++++++++++++++++++++

ከአ.አ ከተማ አስተዳደር ጋር የተደረገው የጋራ ውይይት እልባት ሳያገኝ በቤተ ክርስቲያናችን ታሪካዊ ይዞታ መስቀል አደባባይ ላይ የሚደረግ ማናቸውም ሥነ ሥርዓት ተቀባይነት የለውም ያለው ጠቅላይ ጽ/ቤቱ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ፣ ለሰላም ሚኒስቴር ፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፣ ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ፣ ለአዲስ አበባ ከንቲባ ጽ/ቤት በዛሬው ዕለት በጻፈው ደብዳቤ
8.8K views14:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-28 22:26:17 የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel pinned a photo
19:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-28 22:25:59
ጎንደር ላይ ለተገደሉት ሙስሊም ወንድሞቻችን እናዝናለን፣ ድርጊቱንም እናወግዛለን። ነገር ግን ጎንደር ላይ ለተገደሉት ሙስሊሞች አዝነናል ማለታችን ጎንደር ላይ በተገደሉት ክርስቲያኖች ተደስተናል ማለታችን አይደለም። በአንጻሩ የመስጊድ መቃጠልን እናወግዛለን ስንል ደግሞ የቤተክርስቲያንን መቃጠል ለበጎ ነው እያልን እንደግፋለን ማለታችን አይደለም።እንደ ዜጋ ሁላችንም በሀገራችን ላይ እኩል የመኖር መብት አለን።ክርስቲያኑ ሲሞት ለበጎ ነው፣ከጥንት የበረ ነው፣ አዲስ ነገር አይደለም፣ እያሉ ማለባበስ፣የሌላው ወገን ሲሆን ደግሞ ነገሩን ከፍተኛ ትኩረት መስጠትና በመግለጫ ብዛት ጉዳዩን ማጮህ ፍትሀዊ አይደለም።በሁሉም ወገን የሞተው ሰው ነው።ሙስሊሙም፣ክርስቲያኑም፣መገደል የለባቸውም:: መስጊዱም፣ቤተክርስቲያኑም፣መውደም የለባቸውም።ወይብላ ማርያም ላይና አቃቂ ቃሊቲ ላይ ለተገደሉት ክርስቲያኖች እና ጎንደር ላይ ለተገደሉት ሙስሊሞች ሀዘናችን እኩል ይሁን።ሞጣ ላይ ስለተቃጠለው መስጊድ የጮህነውን ያህል፣ዛሬ ወራቤ ላይ ስለተቃጠሉት፣ አንድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንና ሶስት የፕሮቴስታንት ቤተ አምልኮ እኩል መጮህ ካልቻልን፣አሁንም ፍትህ ወዴት ናት ያስብላልና።የአንዱን በኡኡታ የሌላውን በዝምታ፣ማስተናገድ ይቅር።ገዳይም፣አቃጣይም፣የሃይማኖት ጦርነት ቀስቅሶ፣ሕዝቡን ለማጫረስ፣ኢትዮያንም ለማፍረስ፣ወይንም ርካሽ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት፣ከዛም አልፎ በሃይማኖት ሽፋን ብሄር ተኮር ጥቃት ለመፈጸም ያቀደና የቌመጠ ሁሉ አደብ የሚገዛው፣መልካም የሠራን የሚሸልም፣ጥፋተኛውንና ወንጀለኛውን፣ደግሞ ለህግ አቅርቦ የሚቀጣ፣ፍትህ ሲሰፍንና የህግም የበላይነት ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
10.4K views19:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ