ልዩ የረመዷን መልዕክት!!!!! ≣≣≣≣≣≣≣≣≣≣≣≣≣≣≣ "አንድ ሙስሊም #የቁርኣን ወር በሆነው በረመዷን #ቁርኣንን ካላኸተመ ምን አልባት አላህ ካልፈቀደ በስተቀር በተቀረው የአመቱ ክፍል በፍፁም አያኸትምም። በረመዷን #ቁርኣንን ላለማኽተም ሰበብ የሆነውን መዘናጋትንና ስንፍናን ከልብ ላይ ለማስወገድ በቋሚነት ዱዓ የሚያስፈልገው ከፍተኛ የሆነ ውርደት ነው።" #ኢብኑል_ጀውዚይ ◈•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•◈ ፉርቃን የቁርኣን ንባብ ማዕከል @FurqanOnlineQuran https://t.me/furqan_school 545 viewsFurqan Online Quran, 10:45