ልቦቻችን፦ በገንዘብ፣ በሴት ፣ በልጅ፣ በዱንያ ፍቅር ባትሞላ ኑሮ የጌታችንን ቃል ቁርኣንን ከማንበብ ባልተዘናጋን ነበር!! ኡስማን ኢብኑ ዐፋን ረድየሏሁ አንሁ እንድህ ብለዋል: - "ልቦቻችሁ ንጹህ ቢሆኑ ኑሮ የጌታችሁን ቃል(ቁርኣን) ከማንበብ ባልጠገባችሁ ነበር" الزهد لإمام أحمد 1.6K viewsFurqan Online Quran, 17:00