የወር አበባ ላይ ያለች ሴት ቁርኣን መቅራቷ! ★ ሸይኽ ዐብዱል ሙሕሲን አልዐባድ፡- “የወር አበባ ላይ ያለችን ሴት ከሒፍዟ ቁርኣን እንዳትቀራ የሚከለከል ማስረጃ #አናውቅም” ብለዋል፡፡ [ሸርሑ ሱነን አቢ ዳውድ] ★ ኢትዮጵያዊው ዓሊም ሸይኽ ሙሐመድ ዐሊ ኣደምም እንዲሁ መቅራት #እንደምትችል አስፍረዋል፡፡ [ዘኺረቱል ዑቅባ፡ 4/570-571] ★ አልባኒና ፈርኩስም ይህንኑ መቅራት ትችላለች የሚለውን ሀሳብ ከመረጡ ዐሊሞች ውስጥ ናቸው፡፡ ማሳሰቢያ፡- እስካሁን የተወራው ቁርኣንን በእጅ ሳይነኩ #በቃል መቅራትን እንጂ ሙስሐፍ መንካትን የሚመለከት አይደለም፡፡ ሆኖም ግን እንደ #ሞባይል ካሉ መሳሪያዎች ላይ የሚገኘውን የቁርኣን አፕሊኬሽን ተጠቅሞ መቅራት እንደሚቻል በርካታ የዘመናችን ዑለማዎች ገልፀዋል፡፡ والله أعلم. ፉርቃን የቁርኣን ንባብ ማዕከል ┄┄┉┉✽» ✿ »✽┉┉┄┄ በOnline ቁርኣን ለመቅራት የመመዝገቢያ ቦት : ↶ https://t.me/FurqanCenterHelpBot ግሩፓችንን ይቀላቀሉ ↶ https://t.me/furqan_school 1.2K viewsFurqan Online Quran, 17:15