ያፈቀሩትን ሰው ባለመጠየቅ በኩራት ወይም በፍርሀት ስንቶቻችን እድላችንን ተነጥቀናል። ከረፈደ ከምትፀፀቱ በወቅቱ ፍቅራችሁን ለመግለፅ ሞክሩ መልሱ ጥሩ ወይም የማያስደስት ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ሌላ ሕይወት ይሰጣችሁል ፍቅርን በተስፋ አትኑሩት አንድ ቀን እናገራለሁ አትበሉ ዛሬን ተናገሩት ነገ ይረፍዳል። ┉┉✽» »✽┉┉ @yefikir_tiksoch @yefikir_tiksoch ሼር 746 viewsedited 16:17