Get Mystery Box with random crypto!

ኢትዮጵያዊነት ወይ ሞት

የቴሌግራም ቻናል አርማ yeethelmdr — ኢትዮጵያዊነት ወይ ሞት
የቴሌግራም ቻናል አርማ yeethelmdr — ኢትዮጵያዊነት ወይ ሞት
የሰርጥ አድራሻ: @yeethelmdr
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.46K
የሰርጥ መግለጫ

√ ይህ የደብረ ይድራስ ሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካውንት ነው። 1000057909769 ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ እያላችሁ የቻላችሁትን አበርክቱ።
https://www.youtube.com/@Arkeledis_21
https://www.facebook.com/profile.php?id=100084055399303
✍🏾 ለአስተያየት @AmdE_MeleK_13

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-30 11:05:53
ሰላማችሁ ይብዛ ውድ የኦርዶክስ ተዋሕዶ ልጆች እንዴት ናችሁ ? እንኳን ለጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት እንዲሁም ለእናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፡፡
50 viewsዐምደ ብርሃን, 08:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 21:48:32
74 viewsዐምደ ብርሃን, 18:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 09:06:17 ሰላማችሁ ይብዛ ውድ የኦርቶዶክስ ልጆች እንዴት አደራችሁ ? እኔ እግዚአብሔር ይመስገን በጣም ደህና ነኝ፡፡ ትላንት የተለቀቀውን ቪዲዮ እንዳያችሁት ሙሉ እምነት አለኝ፡፡ ታዲያስ ምን ወሰናችሁ? ምን ለማድረግ ለራሳችሁ ቃል ገባችሁ? ዛሬ ደግሞ በሚገርም እና በሚደንቅ ሁናቴ ዕለቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው፡፡ እንግዲህ በዕለተ ቀኑ ተዓምራቱን ለእኛ ያድርግልን፡፡ ‹‹እምኩሉ ምግባረ ጽድቅ ይኄይስ ውኂብ›› ከጽድቅ ምግባራት ሁሉ መስጠት ይበልጣል እንዲል መልክዓ ኤዶም፡፡ ስለዚህ ወገኖቼ ለህክምና ከምናወጣው ይልቅ ለሰማዕቱ ቤት መስሪያ ብናውለው የተሻለ አይሆንምን? ዘመኑ የመጨረሻ ዘመን መሆኑን ልብ ይሏል:: የጦርነት ወሬ ልንሰማ ግድ ሆኖብናል:: በመጽሐፍ የተጻፈው ሁሉ ተፈጸመ፡፡ እንግዲህ ምን ቀረ? የክርስቶስ በገሃድ መምጣት ብቻ ነው የቀረው፡፡ ሌላው ሁሉ ሆኗል፡፡ ከተመረጡት መካከል ለመሆን ለመመረጥ መዘጋጀት ያስፈልጋል፡፡ በእውነት እኔ እና እናንተ የዚህ ዘመን ትውልዶች በስራችን ለመዳን አይቻለንም፡፡ ለመዳን ቅዱሳንን የሰጠንን አምላክ እያመሰገንን እስኪ በገንዘባችን እንኳን እንጽደቅበት፡፡ ስራ የለን፡፡ ምግባር የለን፡፡ እናም የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናትን አሁኑኑ እናስከፍት፡፡ ከመዘጋታቸው በፊት ቀድመን እንድረስላቸው፡፡ እመኑኝ በቅርብ ቪዲዮ ይዘን እንቀርባለን፡፡ እኔ እጽፋለሁ እንጂ በዙሪያየ ብዙ ጓደኞቼ አሉ፡፡ ሃሳቡን የጀመሩትም እነርሱ ናቸው፡፡ እኔ ቻናሌን በመጠቀም ሃሳብ አስተጋባለሁ፡፡ ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ እኔ እንኳን #በመጻፍ ለመጽደቅ እሻለሁ፡፡ እናንተ የምትመጸውቱትማ ምን ያክል #ትጸድቁ ይሆን? በእውነት ብዙ ኃጢአት ባለበት የእግዚአብሔር ጸጋ ትበዛለች፡፡ በዚህ ዘመን ደግሞ ኃጢአት በዝቷል፡፡ የእግዚአብሔር ጸጋ ቢበዛ እንጂ ባይበዛማ እስካሁን እንደ ኖኅ ዘመን ሰዎች እንጠፋ ነበር፡፡ ስለታገሰን ብቻ ማመስገን አለብን፡፡ መነኮሳት ሲደፈሩ፡ ሕጻናት ያለ ወላጅ፡ አረጋውያን ያለጧሪ ........ ምን ያልተደረገ አለ፡፡ ጊዜ የሰጠንን እናመስግነው፡፡ 120 ዘመን ተሰጥቷቸው ያልተመለሱትን እኛ በ 30 ዘመን አንችለውም፡፡ ለእነርሱ እኮ 120ው ዘመን የንሥሓ ብቻ ነበር፡፡ የእኛ ግን ዕድሜያችን ራሱ 40 መች ይሆናል፡፡ ራሳችንን በመሸወድ ራሳችንን አንጉዳ፡፡ በሉ ወደ ዋናው ርዕሰ ጉዳይ ልመለስ እና የደብረ ይድራስ ሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በአስቸኳይ ሶላር ይፈልጋል፡፡ ብትችሉ በገንዘብ እርዱን ካልሆን ቲክቶክ ላይ ከምንጃጃል መልዕክቱን ቢያንስ ሼር እናድርገው፡፡ እኛ የተውነውን በረከት የተፈቀደላቸው ይውሰዱት፡፡ ወይ አንጸድቅ ወይ ደግሞ አናጸድቅ፡፡ በቃን እንግዲህ፡፡ #1000057909769 ሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ይህ የቤተክርስቲያኑ የባንክ አካውንት ነው፡፡ የምትችሉትን እርዱን፡፡ ለመጠጥ ከምናወጣው ላይ ቀንሰን እንስጥ፡፡ ዓሥራት በኩራታችሁን ብቻ ስጡ፡፡ ብትችሉ ለመስጠት ልክ የለውም፡፡ እስኪ እኔንም በውስጥ መስመር እየገባችሁ ሃሳብ ስጡኝ፡፡ እኔ ደካማ ነኝ፡፡ ምን ማደርረግ እንዳለብኝ እንኳ አላውቅም፡፡ በሃሳብ ራሱ ብትረዱኝ ለውጥ ይመጣ ነበር፡፡
#1000057909769
85 viewsዐምደ ብርሃን, 06:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:40:52 ሰላም ውድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች እንዴት ናችሁ? እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። ይቅርታ ሰሞኑን ትንሽ ጠፍቻለሁ። የሥራ መብዛት ነው። እንግዲህ ዛሬም እንደተለመደው በቡሬ ወረዳ ስለሚገኘው የደብረ ይድራስ ሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጉዳይ እናወራለን። ከዚህ በፊት በተለቀቁት ቪዲዮዎች ለማስታወስ እንደተሞከረው ይህ ታላቅ ቤተክርስቲያን ሊዘጋ ነው። አገልግሎት ሊቋረጥ ነው። ካህናትም ያለ ደመወዝ እያገለገሉ ነው። ምዕመናን ያለ ወንጌል እየኖሩ ነው።
•••

√ በእውነት ይህ ከባድ ነው። ያለ ወንጌል መኖር ለክርስቲያን ከባድ ነው። ዓሣ ያለ ባሕር መኖር እንደማይቻለው ሁሉ ክርስቲያንም ያለ ወንጌል መኖር አይቻለውም። በጠዋታ በማታ ወንጌልን እየተመገብን ልባችን ያልተመለሰ ብዙዎች ባለንበት ዓለም እነዚህ የሽማጎ ምዕመናን ግን ወንጌልን የሚሰብክላቸው በሌለበት ቦታ ጸንተው እየኖሩ ነው። እባካችሁ የክርስቶስ ቤተሰብ የሆናችሁ ሁሉ ይህ ጉዳይ #የሁላችንም ጉዳይ ነው። እንኳንስ ቤተክርስቲያን ተዘግታ ቀርቶ በሮቿ ተከፍተውም መከራው በዝቶብናል። ወጀቡ አናውጾናል። የምንሰማው ሁሉ የጦርነት ወሬ በሆነበት በዚህ ዘመን ስለምን ገንዘባችንን ለጽድቅ ዓላማ ማዋል አልቻልንም? በእውነት በጥልቀት ልናስብበት የሚገባ ጉዳይ ነው። ዛሬም በድጋሚ ስለዚሁ ቤተክርስቲያን የማውቀውን እናገራለሁ። ችግራቸውንም አስተጋባለሁ። በረከትን የሚሻ ቢኖር ይህንን ለሌሎች በማጋራት የበኩሉን ይወጣ። ብዙም ወሬ አላበዛም። ከሰዓታት ቆይታ በኋላ ለዛሬ ያዘጋጀሁትን #ቪዲዮ ይዠላችሁ ብቅ እላለሁ። በዩቲዩብ በኩል እንገናኛለን። እስከዚያ ይህችን መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ የበኩላችሁን አድርጉ። ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ብላችሁ ነው እንጂ ስለ ግለሰብ ብላችሁ የምታደርጉት አንዳችም ነገር የለም። ደግሞም አይኖርም።

"እኛ እያለን ቤተክርስቲያን አትዘጋም!!!"
76 viewsዐምደ ብርሃን, 17:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:36:38

72 viewsዐምደ ብርሃን, 17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 22:36:55 https://t.me/TsehayBankbot?start=r0638087714
36 viewsዐምደ ብርሃን, 19:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 10:21:33

70 viewsEndriyas, 07:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 10:15:47

153 viewsEndriyas, 07:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 16:39:56

163 viewsዐምደ ብርሃን, 13:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 16:31:24 በዓለም ዳርቻ የምትገኙ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች የእግዚአብሔር ሰላም ከእናንተ ጋር ይሁን እንዴት ናችሁ? እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። ከሥር ያለውን ቪዲዮ በደንብ ተከታተሉ። በዚህ ሳምንት በሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ስም የተከናወኑ ክሥተቶች ፦

• ለቀሲስ መሐሪ ይመር ስልክ ተገዝቷል።
• ዲያቆን ቁምላቸው ለቤተክርስቲያኑ መቋሚያ አበርክቷል።
• የቤተክርስቲያኑ የራሱ የባንክ አካውንት ተከፍቷል
:-
1000057909769 Shemago Kidus Giorgi's Church
በዚህ አካውንት የቻላችሁትን አበርክቱ።

ቪዲዮውን ጠብቁኝ አሁኑኑ .........
117 viewsዐምደ ብርሃን, 13:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ