Get Mystery Box with random crypto!

በዛሬው ዕለት ከቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ በነገረ መለኮት ትምህርት ለተመረቁት የደብራችን | ውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት



በዛሬው ዕለት ከቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ በነገረ መለኮት ትምህርት ለተመረቁት የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ

መልአከ ፀሐይ ተስፋማርያም ነጋሽ
እንኳን ደስ አለዎ! አምላከ ቅዱስ ያሬድ የአገልግሎት ዘመንዎን ይባርክልዎ!