አደብ..! እርጅና ከያዛቸው ሰዎች ጋ ስትገናኝ፦ አውቀውኛል… እኔ ማን ነኝ?… የማን ልጅ ነኝ?… እያልክ አታስጨንቃቸው። ማስታወስ ባለመቻላቸው ልባቸው እንዲሰበርና እንዲያዝኑ አታድርጋቸው። ሰላምታህን አቅርበህ፣ ስምህን ንገራቸውና በለሰለሰ አንደበት አናግራቸው። | @WubTarikoch 3.6K viewsAʙᴜDɪ, 10:54