አንድ ሰው በእሱ ላይ ሁለት ነገሮች እስካልተሟሉ ድረስ ሙሉ (ብቁ) ሰው አይባልም። 1ኛው; በሰዎች እጅ ካለ ነገር የተብቃቃ (ጥቡቅ) እስከ ሚሆን እና 2ኛው; ከሰዎች በሚደርስበት ነገር ቸልተኛ (ባላየ የሚያልፍ) እስከ ሚሆን ነው። አዩብ አል-ሰህቲያኒ | @WubTarikoch 6.1K viewsAʙᴜDɪ, 17:58