ማስታወቂያ ለመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ በነገው ዕለት ማለትም በቀን 28.10.2014 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ላይ አርብ ዕለት ያለውን የአረንጓዴ አሻራን በተመለከተ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመት ገለጻ የሚያደርግ በመሆኑ ሁላችሁም መመረቂያ አዳራሽ ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን። የማይመጣ ተማሪ በዩኒቨርሲው ማንኛውም አይነት አገልግሎት ማግኘት የማይችል መሆኑን እናሳውቃለን። 7.7K views14:41