ወሎ ዩኒቨርስቲ ኮምቦልቻ ካምፓስ በዛሪዉ እለት ለአንደኛ አመት ተማሪዎች ኮሌጅ መረጣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ። የሚመርጦቸው ኮሌጆች ብዛት 6 ሲሆኑ እነሱም:-1 Medicine 2 Anesthesia 3 Pharmacy 4 Veterinary 5 Other natural science and 6 Engineering/Technology ሲሆኑ ከነዚህም ዉስጥ ከ 1 እስከ 4 ያሉት ኮሌጆች coc ይኖራቸዋል። coc የሚሰጥበት ቀን እሮብ ማለትም 25/12/14 ነው። በተጨማሪም ኮሌጆቹን መምረጥ የሜቻለዉ ከዛሪ 23/12/14 ጀምሮ እስከ ነገ 24/12/14 ድረስ ነዉ። የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት 3.3K views●▬▬▬▬๑۩Santa K۩๑▬▬▬▬▬●, 11:19