#AdigratUniversity ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የቅድመ ምዝገባ ጥሪ አድርጓል። በዚህም፦ ➧የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ሆናችሁ ላላፉት ሁለት ዓመታት በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የመማር እድል ያላጋጠማችሁ፣ ➧በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የክረምት እና የማታ መርሃ ግብሮች ተማሪዎች፣ ➧ ላለፉት ሁለት ዓመታት በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ስትማሩ የቆያችሁና ትምህርታችሁን ያቋረጣችሁ፤ አሁን በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለመመዝገብ የምትፈልጉ ተማሪዎች http://197.156.104.178/ ሊንክን በመጠቀም በኦንላይን የቅድመ ምዝገባ ቅጽ ከግንቦት 03 አስከ 15/2015 ዓ.ም እንድትሞሉ ጥሪ አድርጓል። ዩኒቨርሲቲው ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ገልጿል። https://t.me/Temhert_Minister 808 views𝐖𝐞𝐥𝐥 𝐨𝐰𝐧𝐞𝐫, 20:14