ሰበር ዜና ህወሃት ሳያስብበት በከፈተው ጦርነት በርካታ አመራሮቹን እያጣ ይገኛል። በዚህም 1:- ጀነራል አስርተ 2:- ኮ/ል ጉዕፅ 3:- ኮ/ል በርሀ በጊዕ እና 4:- ኮ/ል ወርቂ የተባሉት አመራሮች በመከላከያ ሰራዊት መደምሰሳቸው ታውቋል ቻናላችንን በመቀላቀል ዓለም-አቀፋዊ እና አገር-አቀፍ መረጃዎችን በቴሌግራም ገፃችን ይከታተሉ። @Merja01 4.0K views16:53