ለዚህ አንክሮ ይገባል!
.........................
በጨለማው ዘመን ያበራች አማናዊት ጨረቃ (ጥንተ አብሶ የሌለባት)
12 ዓመት በቤተመቅደስ ሰማያዊ ምግብና መጠጥ እየተመገበች ያደገች
ዘላለማዊ ድንግል የሆነች ( ቅድመ ጸኒስ፣ጊዜ ጸኒስ፣ ድኅረ ጸኒስ ድንግል)
እመ እግዚአብሔር ተብላ የምትጠራ የአምላክ እናት
አምላክን ልጄ ብላ የምትጠራ (ልጇ ፈጣሪ የሆነ)
ወደ ሰማይ ያረገች
በማሰብ፣በመናገር፣ በማድረግ ንጽሕት
እመብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም።
#እመቤቴ ሆይ አመሰግንሻለሁ
✥ከልጅሽ አስታርቂን✥