ለቦረና ወገኖቻችን ድጋፉ ቀጥሏል። #ዓድዋ_127_ለቦረና ከዛሬ ጀምሮ አ.አ. ስታዲየም የሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር ታገኙናላችሁ። ~ ሕጋዊ የባንክ ሂሳብ ቁጥር እናሳውቃለን። ~ ተከታዮቹን የእናንተን ልገሳዎች በአይነት መቀበል እንጀምራለን ለበለጠ መረጃ +251911473071 ይደውሉልን *የማይበልሹ የምግብ ልገሳ አይነቶች √ የበቆሎ ዱቄት √ ፉርኖ ዱቄት √ ሩዝ √ መኮረኒ √ ዘይት √ የህፃናት የታሸጉ ብትን ወተቶች √ የሕፃናት አልሚ ምግቦች √ ብስኩቶች *የንጽህና መጠበቂያ √ ሳሙና ደረቅ #ዓድዋ_127_ለቦረና #BORENA #Ethiopia #Guzo_Adwa #ቅድሚያ_ለሰብአዊነት #የሰብአዊ_ድጋፍ_ጥምረት #የኢትዮጵያ_ቀይ_መስቀል_ማኅበር Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ ====≡=============≡===== ፈጣንና ወቅታዊ መረጃዎችን ያለገደብ ለማግኘት ፈጥነው ከታች ያለውን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ፣ አንብበው ሲጨርሱ ለሌሎች ሼር ያድርጉ መረጃ ህይወት ነው። http://t.me/wassulife http://t.me/wassulife 628 views07:05