[FREE]የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለ2015 የበጀት ዓመት መድሐኒቶች ፣ የህክምና ዕቃዎች ፣ ሪኤጀንቶችን (Reagent) በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ነጋዴዎች ላይ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን - Sep 07, 2022 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን - Sep 07, 2022 የዚህ ጨረታን ዝረዝር ለመመልከት ክፍያ የማይጠይቅና የዋልያ ቴንደር አባል መሆን ሳይጠበቅብዎት የሚመለከቱት ነፃ ጨረታ ነው ዝርዝሩን በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ ይክፈቱ https://www.waliatender.com/tender/996938 1.6K views15:47