ክርስቲያኖች፦ "ኢየሱስ ፍጥረትን ፈጥሯል" ብለው ከጳውሎስ ደብዳቤዎች ይጠቅሳሉ። እኛ ደግሞ "ኢየሱስ ምንም አልፈጠረም" ብለን ከጳውሎስ ደብዳቤዎች እንሞግታለን። ኢንሻላህ ከታች ያለውን ሊንክ በማስፈንጠር አድምጡ እና አስደምጡ! 12.9K viewsedited 05:02