በአልጄርያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የቻን አፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ የሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሀያ ስምንት የቡድን አባላት ይፋ ተደርገዋል። ጥሪ የቀረበላቸው የተጫዋቾች ዝርዝር በምስሉ ላይ ተያይዟል። ዋልያዎች ጥር 5/2015 የመጀመሪያ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል። @varsport_et 49 views15:35