Get Mystery Box with random crypto!

#SalaleUniversity ከአክሱም እና ወልዲያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት | University of Ethiopian ( UOE)

#SalaleUniversity

ከአክሱም እና ወልዲያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 06 እና 07/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ተማሪዎች ለምዝገባ ሊይዙ የሚገባቸው፦

• የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• የነበሩበት ዩኒቨርሲቲ የተማሪ መታወቂያ፣ የምዝገባ ስሊፖ እና ግሬድ ሪፖርት

ምዝገባ የሚከናወነው በጄነራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ መሆኑን የገለጸው ዩኒቨርሲቲው፤ ትምህርት ታህሳስ 08/2014 ዓ.ም ይጀምራል ብሏል።

https://t.me/university0fethio